|

NEWS
Excerpt
about Mahibere Kidusan Exhibition
By
Andrea Useem, Special to the Christian Science Monitor,
(Addis Ababa, June 08, 2000): A group of highly
educated - and highly motivated - young Orthodox
believers in a group called Mahibere Kidusan, or
Association in the Name of Saints, is working to carry
the Orthodox Church into the 21st century. more
Exhibition
Center awards best exhibitors
Africa
Monitors ADDIS ABEBA(June 05,2008) - The Addis Ababa
Exhibition Center this week awarded two companies for
meeting most of the center's technical and non-technical
requirements.more
Ethiopia:
Church Exhibition More Than Successfull
- Organizers
The Daily Monitor
Addis Ababa (18 March
2008) - A
Grand Millennium Exhibition showing the deeds of the
Ethiopian Orthodox Tewahido Church over the past two
millenniums concluded on Sunday with success, organizers
said at the closing ceremony at the Exhibition where it
was on show for the past two weeks more
A
fossilized museum-piece or a living legend?
The
Reporter Addis Ababa, (March 28, 2000) - A grand exhibition is on view at the Addis Ababa
Exhibition Center this week on the heritage of the
Ethiopian Orthodox Church (EOC).more
|
| |
|
ታላቅ
ዐውደ ርእይ
በሲያትል
የኢትዮጵያ
ቤተ ክርስቲያን
ትናንት፣ ዛሬ
እና ነገ በሚል
ርዕስ
በዋሽንግተን ዲሲ
የተዘጋጀ ዐውደ
ርእይ በደመቀ
ሁኔታ ተጠናቀቀ
በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ
በሰ/ት/ቤ/ማ/መምሪያ
ማኅበረ ቅዱሳን
በአሜሪካ
ማዕከል
አዘጋጅነት
ለሁለት ቀናት
ክፍት ሆኖ
የቆየው
የኢትዮጵያ
ቤተ
ክርስቲያን፡-
ትናንት - ዛሬ -
ነገ ዐውደ
ርእይ
በዋሽንግተን
ዲሲ በደመቀ
ሁኔታ
ተጠናቀቀ፡፡
በብፁዕ
አቡነ ቀውስጦስ
የሰሜን ሸዋ
ሰላሌ ሀገረ
ስብከት ሊቀ
ጳጳስ ቡራኬ
የቤተ ክርስቲያን
አባቶችና
ምእመናን
በተገኙበት ቅዳሜ
ከጠዋቱ 4፡ዐዐ (10:00 am)
በደመቀ ሁኔታ
ከተከፈተ በኋላ
አያሌ
ኢትዮጵያውያንና
የሌላ ሀገር
ዜጎች ለመጎብኘት
ዕድል
አግኝተዋል፡፡
በዓይነቱ ልዩ
የሆነውና ዘጠኝ
የትዕይንት
ክፍሎችን የያዘው
ይህ ዝግጅት
ተመልካቾችን
ያስተማረ መሆኑን
በአስተያየት
መስጫ ላይ
ገልጸዋል፡፡ፎቶዎችን
ይመልከቱ
ክፍል1
ክፍል2
ክፍል3
የኢትዮጵያ
ቤተክርስቲያን
ትናንት፣ ዛሬ
እና ነገ |
|
ክርስትናን
ገና በ34 ዓ.ም
በፈቃዷ
ስለተቀበለችው፣
የታቦተ ጽዮን
ጠባቂ
ስለሆነችው፣
ግማደ
መስቀሉን
በክብር
ስለተቀበለችው፣
ከ2000 ዓመት በፊት
መሥዋዕተ
ኦሪት
የተሰዉባቸውን
ሥፍራዎች
በቅርስ
ስላቆየችው፣
መጽሐፈ ሄኖክ
ከዓለም ጠፍቶ
ሳለ በግእዝ
ቋንቋዋ ጽፋ
ስላቆየችው፣
የመላው ጥቁር
ዘር መኩሪያ
ስለሆነችው፣
ስለ ጥንታዊቷ የኢትዮጵያ
ቤተ
ክርስቲያን የትናንት
ማንነት፣
የዛሬ ይዞታ
እና የወደፊት
መጻዒ ዕድል
የሚያስረዳ
በዓይነቱ ልዩ
የሆነ
ዝግጅት፣
በዋሽንግተን
ዲሲ፣
አትላንታ፣
ቦስተን፣
ሚኒያፖሊስ፣
ሲያትልና
ዴንቨር እናቀርባለን፡፡
ተጨማሪ |
|
The
Ethiopian Church: Past Present Future
The Ethiopian Orthodox Church: Past Present Future exhibition (Aug 16/17 of 2008) is planned and executed by the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church Mahibere Kidusan, a predominantly intellectual based association of the Church.
more
"የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ትናንት፣ ዛሬ እና ነገ" በሚል ርዕስ በዳላስ የተዘጋጀ ዐውደ ርእይ ተጠናቀቀ
በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ
በሰ/ት/ቤ/ማ/መምሪያ
ማኅበረ ቅዱሳን
በሰሜን አሜሪካ
ማዕከል
የተዘጋጀውና
ሚያዝያ 11 እና 12/
2ዐዐዐ ዓ.ም (April 19 - 20,
2008) ለ2 ቀናት
በዳላስ ከተማ
(Richardson civic center) ለዕይታ
የበቃው ዐውደ
ርእይ በተሳካ
ሁኔታ
ተጠናቀቀ፡፡
ስለ
ዝግጅቱ በዳላስ
ከተማ ሬዲዮ
የቀረበውን
ዘገባ ያዳምጡ 
የኢትዮጵያ
ቤተክርስቲያንን
ታሪካዊና
መንፈሳዊ
ቅርሶች
የሚያስተዋውቀው
ይኸው
የኢትዮጵያ
ቤተ ክርስቲያን
ትናንት፣
ዛሬ፣ነገ
በሚል ርዕስ
የቀረበው ዐውደ
ርእይ
የቤተክርስቲያን
አባቶች፣
በማኅበረ
ቅዱሳን የሰሜን
አሜሪካ ማዕከል
ጸሐፊና
ምእመናን
በተገኙበት
ቅዳሜ ከጠዋቱ
4፡ዐዐ (10:00am)
ተከፍቶ ሲጎበኝ
ከቆየ በኋላ
እሑድ ምሽት
ተዘግቷል፡፡
በዓይነቱ
ልዩ የሆነውና
ዘጠኝ
የትዕይንት
ክፍሎችን
የያዘው
ዝግጅቱ
በዳላስ ከተማ
በሚገኙ ሁለት
ሬዲዮዎች
ሽፋን ያገኘ
ሲሆን
ተመልካቾችም
ባዩት ነገር
መደሰታቸውን
በአስተያየት
መስጫ ላይ
ገልጸዋል፡፡
ከዚህ
በመቀጠልም
ይኸው ቅንብር
በሌሎች
የአሜሪካ
ግዛቶች
ለዕይታ
እንደሚቀርብ
ለማወቅ
ተችሏል፡፡


|
|
Date: April.11 and 12 , 2009
Saturday: 10 AM- 8 PM
Sunday: 12 PM - 8:00 PM
Place: Garfield Community Center
2323 E Cherry St.
Seattle, WA 98122
Mahibere Kidusan is a registered 501 (c) (03) tax-exempted organization. All contributions are all tax-deductible. Our Tax ID# 84-1600968
Bank Account: BOFA - 001923140392
For online contribution:
Mahibere Kidusan
USA Center
POBOX 13041
Silver Spring, MD 20910
Phone: 240 899 5215
E-mail: office@mahiberekidusan.org
www.mahiberekidusan.org
www.tewahedomedia.org
www.eotc-mkidusan.org |