View in English alphabet 
 | Monday, September 06, 2010 ..:: ጥያቄዎች እና መልሶች ::.. Register  Login
if ye have word of exhortation for the people, say on

ይህን ማለቱ የአብ ፍጡር መሆኑን ለመግለጽ አይደለም ስለተለያየ ምክንያት እንጂ፡፡
 
1ኛ.ማቴ.11÷19
‹‹ከእኔ ተማሩ እኔ የዋህ በልቤም ትሑት ነኝና፤ ለነፍሳችሁም ዕረፍት ታገኛላችሁ›› ባለው ቃሉ መሠረት መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እሱን በፍጹም እምነት የሚከተሉ ሰዎች ሁሉ በጭንቀታቸው ወቅት ወደ እሱ ሁሉን ወደሚችለው አምላክ መጮኸ ወይም መጸለይ እንደሚገባቸው ለማስተማር ሲሆን፣
 
  ተጨማሪ ያንብቡ



(ማርቆስ 1ዐ÷28)
ይህን ጥቅስ በመጥቀስ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ከእግዚአብሔርነቱ በማስወጣት እርሱ ክርስቶስ ከእግዚአብሔር የተለየ ነው የሚሉ ከኃድያን አሉ፡፡ ዳሩ ግን የዚህ አባባል ምሥጢሩ እንደሚከተለው ተገልጿል፡፡
  ተጨማሪ ያንብቡ



Copyright 2007 by Mahibere Kidusan USA Center  | Terms Of Use | Privacy Statement