
ገዳማትና አድባራት፤የአብነት(የቆሎ) ት/ቤቶችንና ሊቃውንት መምህራኑን በመርዳት የሺህ ዓመታት ታሪክ ይጠበቃል፡፡ በታሪክ ፊት መልካም ስም የሚያተርፈውን ይህንን በጎ አገልግሎት ይራዱ፡፡ በአበው ጸሎት ይጠበቃሉ ፤ በእግዚአብሔር በረከት እርስዎና ቤተሰብዎ ይትረፈረፋሉ፡፡
የአብነት መምህራንና ተማሪዎች ቀጥተኛ ድጎማ ከመስከረም እስከ ነሐሴ 2001 ዓ.ም የሚያስፈልግ የበጀት ዝርዝር ከተለዩ በጎ አድራጊዎች ገንዘብ ገቢ እንዲሆን የሚጠበቅ