ደብረ ዘይት የቦታም የበዓልም ስም ነዉ። ቦታዉ ከኢየሩሳሌም በስተምስራቅ የሚገኝ የወይራ ዛፍ የበዛበት ተራራ ሲሆን ስሙም ደብረ ዘይት (የዘይት ተራራ) ተብሏል። በቅ/ቤተ ክርስቲያናችን ከሚከበሩ አበይት በዓላት ደግሞ ደብረ ዘይት አንዱ ነዉ። ደብረ ዘይት በዓል ሆኖ የሚከበርበት ምክንያት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በደብረዘይት ሳለ ለቅዱሳን ደቀመዛሙርቱ ስለ ዓለም ፍፃሜ እና ስለ ዳግም ምጽአቱ ስላስተማራቸዉ በጌታችን ትምህርት መሰረት ነገረ ምጽአቱን (የመምጣቱን ነገር) እንድናስታዉስ ወይም እያሰብን እንድንዘጋጅ ለማድረግ ነዉ።
Your browser does not support inline frames
የካቲት 15 ቀን 2002 የካቲት 14 ቀን 2002 የካቲት 13 ቀን 2002 የካቲት 12 ቀን 2002 የካቲት 11 ቀን 2002 የካቲት 10 ቀን 2002 የካቲት 9 ቀን 2002 የካቲት 8 ቀን 2002 የካቲት 7 ቀን 2002 የካቲት 6 ቀን 2002 የካቲት 5 ቀን 2002 ተጨማሪ ያንብቡ
የገዳማት እና አድባራት ፕሮጀክት ሪፖርት