ኪዳን የሚለው ቃል ተካየደ ከሚለው የግእዝ ግስ የወጣ ሲሆን ትርጉሙም ተማማለ፣ ተስማማ፣ ውል ገባ ማለት ነው፡፡ ኪዳነ ምሕረት ማለትም ደግሞ የምሕረት ቃል ኪዳን ማለት ነው፡፡ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለእመቤታችን ድንግል ማርያም ስለሰው ልጆች ይቅርታ የገባላት ቃል ኪዳን ነው፡፡ እግዚአብሔርን ለሚፈሩት፣ ለሚያከብሩት፣ ለሚወዱትና ለሚወዳቸው ሁሉ በተለያዩ ጊዜያት ብዙ ኪዳናትን ሰጥቷል፡፡ በቅዱሳት መጻሕፍት ከሚጠቀሱት ውስጥ ለአብነት ያህል የሚከተሉትን እንመልከት፡፡
በእመቤታችን ቅድስትድንግል ማርያም የፍልሰታ ጾም ዘወትር በየዕለቱ የውዳሴና ቅዳሴ ትርጓሜ በማኅበረ ቅዱሳን የትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት ክፍል አስተባባሪነት በቆሞስ ሊቀ ጉባኤ አባ ኃይለ ሥላሴና በሌሎችም ሊቃውንት:: Conference NUMBER: 712-432-1001 pin number: 428585128/ ሰዓት፦ 9pm Eastern/ 12pm PST::
በሕይወተ ሥጋ ሳለን ካልጾምንና ካልጸለይን ነፍሳችን ልትለመልም አትችልም፡፡ በጾም በጸሎት ዲያብሎስን፣ ዓለምንና ፍትወታት እኩያትን ድል መንሣት ይቻላል፡፡ እንደዚሁም በጾም አማካኝነት መንፈሳዊ ሕይወትን ማሳደግ ይቻላል፡፡ ለመግቢያ ያህል ስለጾም ይህን ያህል አልን እንጂ ጾም በራሱ ምንድን ነው? ለምንስ ይጾማል? ምንስ ጥቅም ያስገኛል? ባንጾምስ ምን ጉዳት አለው ?የሚሉትን በአጭር በአጭሩ ከገለጽን በኋላ በዋናነት ስለተነሣንበት ዐቢይ ርእስ ስለፍልሰታ ጾም በስፋት ለመዳሰስ እንሞክራለን፡፡
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ፩ዱ አምላክ አሜን።
ለ______________________________________________ ሰንበት ት/ቤት
ክርስቶስ በደሙ የዋጃቹ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማሪያም የአስራት ልጆች የሆናችሁ ውድ የሰንበት ት/ቤት ተማሪዎች በያላችሁበት መንፈሳዊ ሰላምታችን ይድረሳችሁ።
Your browser does not support inline frames
የካቲት 15 ቀን 2002 የካቲት 14 ቀን 2002 የካቲት 13 ቀን 2002 የካቲት 12 ቀን 2002 የካቲት 11 ቀን 2002 የካቲት 10 ቀን 2002 የካቲት 9 ቀን 2002 የካቲት 8 ቀን 2002 የካቲት 7 ቀን 2002 የካቲት 6 ቀን 2002 የካቲት 5 ቀን 2002 ተጨማሪ ያንብቡ
የገዳማት እና አድባራት ፕሮጀክት ሪፖርት