View in English alphabet 
 | Monday, March 15, 2010 ..:: መቅድም ::.. Register  Login
if ye have word of exhortation for the people, say on
አማርኛ




ላክ   ተወው
ስብከተ ወንጌል

ታማኝነት ማለት በቃል መገኘት፣ የተቀበሉትን አደራና ኃላፊነት በአግባቡ መወጣት፣ እውነተኛ መሆን ማለት ነው።

ታማኝነት በእግዚአብሔር ባሕርይ ያለች የባሕርይ ገንዘቡ ናት። እግዚአብሔር በቃሉ፣ በሥራው በተስፋው ታማኝ ነው። እንደቃሉ ይሠራል፣ ለሥራው ጉድለት ወይም አድልዎ የለበትም። በሰጠው የተስፋ ቃል አይጠረጠርም። “እግዚአብሔር በቃሉ የታመነ ነው በሥራው ሁሉ ጻድቅ ነው” እንዲል። መዝ. 144፡14፣ 2ኛ ቆሮ 1፡18።

PDF

  


ኅብረ ነገር

  


ኅብረ ነገር

Exhibition in Austin, Texas

  


ኅብረ ነገር

በዐቢይ ጾም ውስጥ ካሉት ሳምንታት መካከል አራተኛው እሑድ መጻጉዕ ይባላል፡፡ መጻጉዕ የተባለበት ምክንያት በዚሁ ሰንበት ከዋዜማው ጀምሮ  የሚዘመረው ጾመ ድጓ  ድውያንን መፈወሱን ዕራንን ማብራቱን የሚያነሣ በመሆኑ ነው፡፡  «38 ዓመት የታመመውን መጻጉዕን ኢየሱስ አዳነው»  እንዲሁም ልጁ የታመመበት የመቶ አለቃው «ጌታዬ በቃልህ እዘዝ ልጄ ይድናል፡፡ በቤቴ ጣርያ ሥር አንተ ልትገባ አይገባህም» አለው:: «ጌታ በሚያልፍበት መንገድ አንድ ዕውር ፈውሰኝ» ብሎ ጮኸ የሚመሩት ሰዎች ዝም በል አሉት፡፡ ዕውሩ ግን እምቢ ብሎ «የዳዊት ልጅ ጌታ ይቅር በለኝ ዕርዳኝ» እያለ ጩኸቱን ቀጠለ፡፡
  ተጨማሪ ያንብቡ


ኅብረ ነገር

ከዐቢይ ጾም ሳምንታት ሦስተኛው ሰንበት ምኩራብ ተብሎ የተሰየመበት ምክንያት በዚሁ ዕለት የሚዘመረው ጾመ ድጓ ከዋዜማው ጀምሮ እስከ ሰላሙ ድረስ በዕለተ ሰንበት «ቦአ ኢየሱስ ምኩራበ አይሁድ»
«ኢየሱስ በሰንበት ቀን ወደ አይሁድ ምኩራብ ገባ» እያለ ኢየሱስ በአይሁድ ምኩራብ ማስተማሩን እየጠቃቀሰና እያነሣሣ ስለሚዘምር ይህን ሰንበት ለዚህ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በምኩራብ እየገባ ለማስተማሩና በምኩራብ የሚሸጡ የሚለውጡ ነጋዴዎችን ለማስወጣቱ ቤተ መቅደሱን ለማስከበሩ መታሰቢያ ሆኖ ስለተሰጠ ነው፡፡ የዚህም በዓል ታሪክ ዝርዝር ሁኔታው በማቴዎስ ወንጌል ምዕ 21፡12-13 ተጠቅሷል፡፡
  ተጨማሪ ያንብቡ


Page 1 of 22First   Previous   [1]  2  3  4  5  6  7  8  9  10  Next   Last   

 ገዳማትን ይርዱ Minimize

 

Help Monastries


  
 ግጻዌ


  
Copyright 2007 by Mahibere Kidusan USA Center  | Terms Of Use | Privacy Statement