View in English alphabet 
 | Wednesday, March 10, 2010 ..:: መቅድም ::.. Register  Login
if ye have word of exhortation for the people, say on
አማርኛ




ላክ   ተወው
ኅብረ ነገር

  


ኅብረ ነገር

የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጾም አማካይ ሰንበት ወይም እኩል ጾም ላይ የሚውለው እሑድና ሳምንቱ ደብረ ዘይት የተባለበት ምክንያት ከዚሁ ሰንበት ዋዜማ ጀምሮ የሚዘመረው ጾመ ድጓ «እንዘ ይነብር እግዚእነ ውስተ ደብረ ዘይት ቀርቡ ኅቤሁ ኩሎሙ አርዳኢሁ በዕለተ ሰንበት ወይቤልዎ ንግረነ በምንት ይከውን ተአምሪሁ ለምጽአትከ ወለኅልቀተ ዓለም፤ ጌታችን በደብረ ዘይት ተቀምጦ ሳለ በዕለተ ሰንበት ደቀ መዛሙርቱ ሁሉ ወደ እርሱ ቀረቡና የመምጣትህ ምልክቱ የዓለምስ ማለፍ ምልክቱ በምን ይሆናል) ንገረን አሉት›› ስለሚል ነው፡፡
  ተጨማሪ ያንብቡ


ስብከተ ወንጌል

ደብረ ዘይት የቦታም የበዓልም ስም ነዉ። ቦታዉ ከኢየሩሳሌም በስተምስራቅ የሚገኝ የወይራ ዛፍ የበዛበት ተራራ ሲሆን ስሙም ደብረ ዘይት (የዘይት ተራራ) ተብሏል። በቅ/ቤተ ክርስቲያናችን ከሚከበሩ አበይት በዓላት ደግሞ ደብረ ዘይት አንዱ ነዉ። ደብረ ዘይት በዓል ሆኖ የሚከበርበት ምክንያት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በደብረዘይት ሳለ ለቅዱሳን ደቀመዛሙርቱ ስለ ዓለም ፍፃሜ እና ስለ ዳግም ምጽአቱ ስላስተማራቸዉ በጌታችን ትምህርት መሰረት ነገረ ምጽአቱን (የመምጣቱን ነገር) እንድናስታዉስ ወይም እያሰብን እንድንዘጋጅ ለማድረግ ነዉ።

  ተጨማሪ ያንብቡ


ኅብረ ነገር

  


ኅብረ ነገር

Exhibition in Austin, Texas

  


Page 1 of 22First   Previous   [1]  2  3  4  5  6  7  8  9  10  Next   Last   

 ገዳማትን ይርዱ Minimize

 

Help Monastries


  
 ግጻዌ


  
Copyright 2007 by Mahibere Kidusan USA Center  | Terms Of Use | Privacy Statement